የኤትኒ ልጅ፣ የዛራ ልጅ፣ የዓዳያ ልጅ፣
የሚካኤል ልጅ፣ የበዓሤያ ልጅ፣ የመልክያ ልጅ፣
የኤታን ልጅ፣ የዛማት ልጅ፣ የሰሜኢ ልጅ፣
ስለዚህም ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ኬብሮን የቄኔዛዊው የዮፎኒ ልጅ የካሌብ ርስት ሆነች፤ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ ተከትሏልና።