የሚካኤል ልጅ፣ የበዓሤያ ልጅ፣ የመልክያ ልጅ፣
እንዲሁም የሔማን ወንድም አሳፍ በስተ ቀኙ ሆኖ ያገለግል ነበር፤ አሳፍ የበራክያ ልጅ፣ የሳምዓ ልጅ፣
የኤትኒ ልጅ፣ የዛራ ልጅ፣ የዓዳያ ልጅ፣
ከሌሎቹ እስራኤላውያን መካከል፤ ከፋሮስ ዘሮች፤ ራምያ፣ ይዝያ፣ መልክያ፣ ሚያሚን፣ አልዓዛር፣ መልክያና በናያስ።
ከካሪም ዘሮች፤ አልዓዛር፣ ይሺያ፣ መልክያ፣ ሸማያ፣ ስምዖን፣
የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ፣ የመልክያን ልጅ ፋስኮርን እንዲሁም የመዕሤያን ልጅ ካህኑን ሶፎንያስን ወደ እርሱ በላከ ጊዜ፣ ቃል ከእግዚአብሔር ወደ ኤርምያስ መጣ፤ የተላኩትም እንዲህ ብለውት ነበር፤