ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሱፊ፣ ልጁ ናሐት፣
የሕልቃና ዘሮች፤ አማሢ፣ አኪሞት።
ልጁ ኤልያብ፣ ልጁ ይሮሐም፣ ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሳሙኤል።
የጹፍ ልጅ፣ የሕልቃና ልጅ፣ የመሐት ልጅ፣ የአማሢ ልጅ፣
ኦዚ ዘራእያን ወለደ፤ ዘራእያ መራዮትን ወለደ፤
በተራራማው በኤፍሬም አገር በአርማቴም መሴፋ የሚኖር ሕልቃና የተባለ አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም ኤፍሬማዊ ሲሆን፣ የኤያሬምኤል ልጅ፣ የኢሊዩ ልጅ፣ የቶሑ ልጅ፣ የናሲብ ልጅ፣ ነበረ።