ዘጠነኛው ለኢያሱ፣ ዐሥረኛው ለሴኬንያ፣
ሰባተኛው ለአቆስ፣ ስምንተኛው ለአብያ፣
ዐሥራ አንደኛው ለኤሊያሴብ፣ ዐሥራ ሁለተኛው ለያቂም፣
ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች 973
ኢያሱ ዮአቂምን ወለደ፤ ዮአቂም ኤልያሴብን ወለደ፤ ኤልያሴብ ዮአዳን ወለደ፤