ሰባተኛው ለአቆስ፣ ስምንተኛው ለአብያ፣
ዘጠነኛው ለኢያሱ፣ ዐሥረኛው ለሴኬንያ፣
ዐምስተኛው ለመልክያ፣ ስድስተኛው ለሚያሚን፣
ከካህናቱ መካከል፦ የኤብያ፣ የአቆስ፣ የቤርዜሊ ዘሮች፤ ይህ ሰው የገለዓዳዊውን የቤርዜሊን ሴት ልጅ አግብቶ በዚሁ ስም ለመጠራት በቅቷል።
ከአብያ፣ ዝክሪ፤ ከሚያሚንና ከሞዓድያ፣ ፈልጣይ፤
አዶ፣ ጌንቶን፣ አብያ፣
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን፣ ከአብያ የክህነት ምድብ የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ነገድ ስትሆን፣ ስሟም ኤልሳቤጥ ነበረ።