ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 9:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሥራው በብልሃተኛው እጅ ይከናወናል፤ የአሕዛብንም አለቃ በቃሉ ጥበብ ያመሰግኑታል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ብልሃተኛ በእጁ ሥራ ይመሰገናል፥ የሕዝብ አለቃ በቃሉ ጥበብ ይመሰገናል፤ ምዕራፉን ተመልከት |