Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 43:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ጨር​ሳ​ችሁ ማመ​ስ​ገ​ንን አት​ጠ​ነ​ቅ​ቁ​ምና፤ የተ​ቻ​ላ​ች​ሁን ያህል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት፤ እርሱ ግን ከዚህ ሁሉ በላይ ነው። በፍ​ጹም ኀይ​ላ​ች​ሁም አግ​ን​ኑት፤ አት​ደ​ር​ሱ​በ​ት​ምና እር​ሱን ማመ​ስ​ገ​ንን ቸል አት​በሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 በምስጋናችሁ ጌታን አወድሱት፤ የምትችሉትንም ያህል ከፍ አድርጉት፤ እርሱ ግን ከዚያም የመጠቀ ነው። በምስጋና ወቅት ኃይላችሁን ሁሉ ተጠቀሙ፤ ሰውነታችሁ አይዛል፤ ከፍጻሜው ግን ከቶውንም አትደርሱም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 43:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች