ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 40:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ደም ግባትና ውበት ዐይንን ደስ ያሰኙኣታል። ከሁለቱም ይልቅ ቡቃያ ደስ ያሰኛል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ዐይን ግርማንና ውበትን ይናፍቃል፤ ከሁለቱም የተሻለው ግን የፀደይን ልምላሜ መመልከት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |