መዝሙር 68:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ድሆች ይዩ ደስም ይበላቸው፤ እግዚአብሔርን ፈልጉት፥ ነፍሳችሁም ትድናለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የምድር መንግሥታት ሆይ፤ ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ ለጌታ ተቀኙ። ሴላ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፥ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የዓለም መንግሥታት ሁሉ ለአምላክ ዘምሩ፤ ለእግዚአብሔር የምስጋና መዝሙር አቅርቡ። ምዕራፉን ተመልከት |