መዝሙር 68:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 አንተ የቀሠፍኸውን እነርሱ ተከትለዋልና፥ በቍስሌም ላይ ቍስልን ጨመሩብኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እግዚአብሔርን በጉባኤ አመስግኑት፤ ከእስራኤል ምንጭ የተገኛችሁ እግዚአብሔርን አመስግኑ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 አለቆች ቀደሙ፥ መዘምራንም ተከተሉ፥ ከበሮን በሚመቱ በቈነጃጅት መካከል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እነርሱም፦ “በሕዝቡ ጉባኤ መካከል አምላክን አመስግኑ! በእስራኤል ጉባኤ መካከል እግዚአብሔርን አመስግኑ!” ይላሉ። ምዕራፉን ተመልከት |