መዝሙር 65:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በራሳችን ላይ ሰውን አስጫንህ፤ በእሳትና በውኃ መካከል አሳለፍኸን፥ ወደ ዕረፍትም አወጣኸን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የምድረ በዳው ሣር እጅግ ለመለመ፤ ኰረብቶችም ደስታን ተጐናጸፉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ፈለጎችህ ስብን ይጠግባሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 የግጦሽ ስፍራዎች በመንጋ የተሞሉ ይሆናሉ፤ ተራራዎችም ደስታን እንደ ልብስ ይለብሳሉ። ምዕራፉን ተመልከት |