መዝሙር 50:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የመድኀኒቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከደም አድነኝ፥ አንደበቴም በአንተ ጽድቅ ደስ ይለዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 “ለእግዚአብሔር የምስጋና መሥዋዕት አቅርብ፤ ለልዑልም ስእለትህን ስጥ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት ሠዋ፥ ለልዑልም ስእለትህን ስጥ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የምስጋና መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቅርብ፤ ስእለትህንም ለልዑል ስጥ። ምዕራፉን ተመልከት |