መዝሙር 50:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ደስታንና ማዳንህን ስጠኝ፥ በጽኑ መንፈስም አጽናኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ብራብ ለአንተ አልነግርህም፤ ዓለምና በውስጧ ያለውም ሁሉ የእኔ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “ዓለምና በውስጥዋ ያለው ነገር ሁሉ የእኔ ስለ ሆነ የምራብ ብሆን እንኳ ለአንተ አልነግርህም ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |