መዝሙር 49:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እግዚአብሔር በግልጥ ይመጣል። አምላካችንም ዝም አይልም፤ እሳት በፊቱ ይነድዳል፥ በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አፌ የጥበብን ቃል ይናገራል፤ የልቤም ሐሳብ ማስተዋልን ይሰጣል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ዝቅተኞችና ከፍተኞች፥ ሀብታሞችና ድሆች በአንድነት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 አንደበቴ የጥበብ ቃላትን ይናገራል፤ የልቤ ሐሳብም ማስተዋልን ያስገኛል። ምዕራፉን ተመልከት |