መዝሙር 49:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ተቀምጠህ ወንድምህን ታማዋለህ፥ ለእናትህም ልጅ ዕንቅፋትን አኖርህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ሰው በሀብቱ እንደ ተከበረ አይዘልቅም፤ ታይተው የሚጠፉ እንስሳትን ይመስላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሆኖም ወደ አባቶቹ ትውልድ ይወርዳል፥ ለዘለዓለም ብርሃንን ወደ ማያዩበት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ያለ ማስተዋል ሀብት ያካበተ ሰው እንደ እንስሳ መሞቱ አይቀርም። ምዕራፉን ተመልከት |