መዝሙር 49:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አፍህ ክፋትን አበዛች፥ አንደበትህም ሽንገላን ተበተባት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ብርሃን ከቶ ወደማያዩት፣ ወደ አባቶች ማኅበር ይቀላቀላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በሕይወቱ ሳለ ነፍሱን ባርኮአልና ለሰውነቱ መልካም በማድረጉ ይወደሳልና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በሞት ተለይቶ ዳግመኛ ብርሃንን ወደማያይበት ወደ ቀድሞ አባቶቹ ይሄዳል። ምዕራፉን ተመልከት |