መዝሙር 47:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እነሆ፥ የምድር ነገሥታት ተሰብስበው በአንድነት መጥተዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ለሚወድደው ለያዕቆብ ክብር የሆነችውን፣ ርስታችንን እርሱ መረጠልን። ሴላ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 አሕዛብን ከእኛ በታች፥ ወገኖችንም ከእግራችን በታች አስገዛልን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ርስት አድርገን የምንይዛትን ምድር መረጠልን፤ ይህችም ምድር ለሚወድደው ለእስራኤል ሕዝብ መመኪያ ናት። ምዕራፉን ተመልከት |