መዝሙር 47:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በተቀበሏት ጊዜ እግዚአብሔር በረከትዋን ያውቃል ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ሕዝቦችን ከእኛ በታች አደረገ፤ መንግሥታትንም ከእግራችን ሥር አስገዛልን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ጌታ ልዑል ግሩምም ነውና፥ በምድር ሁሉ ላይም ታላቅ ንጉሥ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እርሱ ሕዝቦች ጸጥ ብለው እንዲገዙልንና መንግሥታትም በቊጥጥራችን ሥር እንዲሆኑ አደረገ። ምዕራፉን ተመልከት |