መዝሙር 150:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በከሃሊነቱ አመስግኑት፤ እንደ ታላቅነቱ ብዛት አመስግኑት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ስለ ብርቱ ሥራው አመስግኑት፤ እጅግ ታላቅ ነውና አመስግኑት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ስለ ታላላቅ ሥራዎቹ አወድሱት፥ እንደ ታላቅነቱ ብዛት አወድሱት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ስላደረገው ድንቅ ሥራ አመስግኑት፤ ወደር ስለማይገኝለት ታላቅነቱ አመስግኑት። ምዕራፉን ተመልከት |