መዝሙር 118:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ትእዛዝህን ፈልጌአለሁና ስድብንና ነውርን ከእኔ አርቅ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፣ እርሱ የማእዘን ራስ ሆነ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፥ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ ዋና የማእዘን ራስ ሆነ። ምዕራፉን ተመልከት |