መዝሙር 102:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 እንደ ኀጢአታችን አላደረገብንም፥ እንደ በደላችንም አልከፈለንም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ከቍጣህና ከመዓትህ የተነሣ፣ ወደ ላይ አንሥተኸኝ የነበርሁትን መልሰህ ጣልኸኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 አመድን እንደ እህል ቅሜአለሁና፥ መጠጤንም ከእንባዬ ጋር ቀላቅያለሁና፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ይህም የሆነው ከፍ ከፍ ካደረግኸኝ በኋላ፥ ከኀይለኛ ቊጣህ የተነሣ ስለ ጣልከኝ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |