Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ነህምያ 7:44 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 መዘ​ም​ራኑ የአ​ሳፍ ልጆች መቶ አርባ ስም​ንት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 መዘምራኑ፦ የአሳፍ ዘሮች 148

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 መዘምራኑ፥ የአሳፍ ልጆች፥ አንድ መቶ አርባ ስምንት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 መዘምራኑ፥ የአሳፍ ልጆች፥ መቶ አርባ ስምንት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ነህምያ 7:44
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ከአ​ሳፍ ልጆች፤ ዘኩር፥ ዮሴፍ፥ ናታ​ንያ፥ ኤራ​ኤል፤ እነ​ዚህ የአ​ሳፍ ልጆች የን​ጉሡ ቀራ​ቢ​ዎች ነበሩ።


መዘ​ም​ራኑ የአ​ሳፍ ልጆች መቶ ሃያ ስም​ንት።


ሌዋ​ው​ያ​ኑም ከሆ​ዳ​ይዋ ወገን የኢ​ያ​ሱና የቀ​ድ​ም​ኤል ልጆች ሰባ አራት።


በረ​ኞቹ የሴ​ሎ​ምያ ልጆች፥ የአ​ጤር ልጆች፥ የጤ​ል​ማና ልጆች፥ የዓ​ቁብ ልጆች፥ የሐ​ጢጣ ልጆች፥ የሶ​ባይ ልጆች መቶ አርባ ስም​ንት።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች