ማርቆስ 9:49 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)49 ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፤ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም49 ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)49 ሰውም ሁሉ በእሳት ይቀመማል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም49 “መሥዋዕት በጨው እንደሚጠራ እያንዳንዱ ሰው በእሳት መጥራት አለበት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)49 ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፥ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል። ምዕራፉን ተመልከት |