ዘፍጥረት 28:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ያዕቆብም ከአዘቅተ መሐላ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ተነሥቶ ወደ ካራን ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ያዕቆብ ቤርሳቤህን ትቶ ወደ ካራን ለመሄድ ተነሣ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። ምዕራፉን ተመልከት |