Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ዘፍጥረት 25:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 አብ​ር​ሃ​ምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተ​ባ​ለች ሚስት አገባ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘፍጥረት 25:1
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ይስ​ሐ​ቅም ወደ እናቱ ቤት ገባ፤ ርብ​ቃ​ንም ወሰ​ዳት፤ ሚስ​ትም ሆነ​ችው፤ ወደ​ዳት፤ ይስ​ሐ​ቅም ስለ እናቱ ስለ ሣራ ተጽ​ናና።


እር​ስ​ዋም ዘን​በ​ሪን፥ ዮቃ​ጤ​ንን፥ ሜዳ​ንን፥ ዮብ​ቅን፥ ምድ​ያ​ም​ንና ሴሂን ወለ​ደ​ች​ለት።


ይስ​ሐ​ቅም ያዕ​ቆ​ብን ጠራው፤ ባረ​ከ​ውም፥ እን​ዲ​ህም ብሎ አዘ​ዘው፥ “ከከ​ነ​ዓ​ና​ው​ያን ሴቶች ልጆች ሚስ​ትን አታ​ግባ፤


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች