ኤፌሶን 2:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 የሚመካም እንዳይኖር በምግባራችን አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ማንም እንዳይመካ በሥራ አይደለም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ማንም እንዳይመካ ከሥራ የመጣም አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ማንም ሰው እንዳይመካ፥ የመዳን ጸጋ የተገኘው በሥራ አይደለም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም። ምዕራፉን ተመልከት |