ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሄኖክ 42:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ክፉውን ሥራ የሚሠሩ ሰዎች እስኪጨረሱ ድረስ፥ የበደለኞችም ሠራዊት እስኪፈጸም ድረስ መልካም የሠራችሁ እናንተ፥ በእነዚያ ወራቶች ትቈያላችሁ። ምዕራፉን ተመልከት |