ዘዳግም 22:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የዚያች ከተማ ሽማግሌዎችም ያን ሰው ወስደው ይገሥጹት፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም በኋላ የከተማው አለቆቹ ሰውየውን ይዘው ይቅጡት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የከተማይቱም መሪዎች ባልየውን ወስደው በመግረፍ ይቅጡት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፤ ምዕራፉን ተመልከት |