ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 6:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 የዚያን ጊዜም በንጉሡ ፊት መልሰው፥ “ንጉሥ ሆይ! ከይሁዳ የምርኮ ልጆች የሆነው ዳንኤል ከቀኑ በሦስት ሰዓት ልመናውን ይለምናል እንጂ አንተንና የጻፍኸውን ትእዛዝ አይቀበልም” አሉት። ምዕራፉን ተመልከት |