Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ትን​ቢተ ዳን​ኤል 6:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ወደ ንጉ​ሡም ቀር​በው ስለ ንጉሡ ትእ​ዛዝ፥ “ንጉሥ ሆይ! ከአ​ንተ በቀር እስከ ሠላሳ ቀን ድረስ ከአ​ም​ላክ ወይም ከሰው የሚ​ለ​ምን ሰው ሁሉ በአ​ን​በ​ሶች ጕድ​ጓድ ውስጥ እን​ዲ​ጣል ትእ​ዛዝ አል​ጻ​ፍ​ህ​ምን?” አሉት። ንጉ​ሡም መልሶ፥ “ነገሩ እን​ደ​ማ​ይ​ለ​ወ​ጠው እንደ ሜዶ​ንና እንደ ፋርስ ሕግ እው​ነት ነው” አላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 6:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች