ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 14:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 የእግዚአብሔርም መልአክ በራሱ ጠጕር ተሸክሞ በመንፈስ ቅዱስ ኀይል በባቢሎን ወደ አለው ወደ አንበሶች ጕድጓድ አደረሰው። ምዕራፉን ተመልከት |