ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 14:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ወደ ንጉሡም ሄዱ፤ እንዲህም አሉት፥ “ዳንኤልን ስጠን። ይህ ካልሆነ ግን ገንዘብህን እንዘርፋለን፤ እንገድልሃለን፤ ቤትህንም በእሳት እናቃጥላለን” አሉት። ምዕራፉን ተመልከት |