ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:59 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)59 ዳንኤልም፥ “አንተም በእውነት ሐሰትን ተናገርህ፤ ደምህም በራስህ ላይ ነው፤ በሰይፍ ከሁለት ይሰነጥቅህ ዘንድ፥ ፈጽሞም ያጠፋህ ዘንድ እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ ይጠብቅሃል” አለው። ምዕራፉን ተመልከት |