Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ባሮክ 5:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሆይ! ተነ​ሥ​ተሽ፥ በላ​ይ​ኛ​ውም ቦታ ቁሚ፤ ወደ ምሥ​ራ​ቅም ተመ​ል​ከቺ፤ ከም​ዕ​ራ​ብና ከም​ሥ​ራ​ቅም በቅ​ዱሱ ቃል ልጆ​ችሽ እንደ ተሰ​በ​ሰቡ እዪ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በማ​ሰብ ደስ ይላ​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ኢየሩሳሌም ሆይ ተነሺ! በከፍታ ላይ ቁሚ፤ ወደ ምሥራቅም ተመልከቺ፥ እግዚአብሔር ስላሰባቸው በመደሰት በቅዱሱ ቃል ከምሥራቅና ከምዕራብ የተሰበሰቡትን ልጆችሽን እዪ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ባሮክ 5:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች