Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ተረፈ ባሮክ 5:54 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

54 ሕዝ​ቡም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ ኤር​ም​ያስ፥ “የአ​ም​ላ​ክን ልጅ አም​ላ​ክን አየ​ሁት” ብሎ ስለ ተና​ገ​ረው ስለ​ዚህ ነገር ተቈጡ፤ እነ​ሆም፥ “በኢ​ሳ​ይ​ያስ እን​ዳ​ደ​ረ​ግን በእ​ር​ሱም እና​ድ​ር​ግ​በት፤ ተነሡ” አሉ። እኩ​ሌ​ቶቹ፥ “በደ​ን​ጊያ ወግ​ረን እን​ግ​ደ​ለው እንጂ አይ​ሆ​ንም” አሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ተረፈ ባሮክ 5:54
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች