ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 1:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ልመናህ በከተማዪቱ መካከል እንደ ጽኑ ምሰሶ፥ በዙሪያዋም እንደ አድማስ ቅጥር ነውና፤ አሁንም የከለዳውያን ሠራዊት ሳይመጣና ሀገሪቱን ሳይከባት ተነሥታችሁ ሂዱ፥ ውጡም።” ምዕራፉን ተመልከት |