Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 6:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 የጻ​ድ​ቃ​ንን ነፍ​ሳት ያረ​ጋ​ጓ​ቸው ዘንድ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይላ​ካ​ሉና፥ የጻ​ድ​ቃ​ን​ንና የደ​ጋ​ጎች ነፍ​ሳ​ትን የም​ሕ​ረት መላ​እ​ክት ይቀ​በ​ሉ​አ​ቸ​ዋል። የኃ​ጥ​ኣ​ንን ነፍ​ሳት ግን ክፉ​ዎች አጋ​ን​ንት ይቀ​በ​ሏ​ቸ​ዋል፤ በኃ​ጥ​ኣን ነፍ​ሳት ይዘ​ባ​በ​ቱ​ባ​ቸው ዘንድ ከዲ​ያ​ብ​ሎስ ይላ​ካ​ሉና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 6:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች