ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 8:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በኀይልም ይነሣል፤ በዛብሎን ዕጣ ይሰፍራል፤ በመቄዶንያም ሰልፍን ያስነሣል፤ ከሰማርያም ቀለቡን ይቀበላል፤ ከሶርያም እጅ መንሻን ይሰጡታል። ምዕራፉን ተመልከት |