Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 8:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ለጣ​ዖ​ትም ይሰ​ግድ ነበር፤ ሙቶ ያደ​ረ​ው​ንና ደሙን፥ አባላ የተ​መ​ታ​ው​ንና ለጣ​ዖ​ቶች የተ​ሠ​ዋ​ውን ይበላ ነበር፤ በሥ​ራ​ውም ሁሉ ያለ ፍርድ ፍጹም ቍጣና ክር​ክር ነበር እንጂ ፍርድ አል​ነ​በ​ረ​ውም። ከሥ​ል​ጣኑ በታች ላሉ አሕ​ዛ​ብም የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግጥ ሆኗ​ልና እንደ ወደደ ግብ​ርን ያስ​ገ​ብ​ራ​ቸው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 8:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች