ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 6:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 እግዚአብሔር እስኪያዋርድህ ድረስ በእጅህ ሥራና በጣዖቶችህ ትታበያለህ፤ በምድር ላይም ስለ ሠራኸው ኀጢአትህና በደልህ ሁሉ ይበቀልሃል።” ምዕራፉን ተመልከት |