Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 6:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 እነ​ር​ሱም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈጣ​ሪህ እንደ ሆነ አስብ” እያሉ የሚ​ገ​ባ​ውን ሁሉ ነገ​ሩት፤ “ከዚ​ህም ትዕ​ቢ​ትህ የሚ​ሽ​ር​ህና ከአ​ባ​ትህ ከዲ​ያ​ብ​ሎስ ጋራ ወደ ታች ወደ ገሃ​ነም የሚ​ያ​ወ​ር​ድህ አለ፤ በዚ​ያም አን​ተን የበ​ደ​ል​ንህ በደል ሳይ​ኖር፥ ፈጣ​ሪ​ያ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም እያ​መ​ለ​ክን ሳለን፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ነ​ቱ​ንም በመ​ፍ​ራት እየ​ሰ​ገ​ድ​ን​ለት ሳለን በእ​ሳት እን​ዳ​ቃ​ጠ​ል​ኸን ፍዳ​ህን ሁሉ ትጨ​ር​ሳ​ለህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 6:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች