Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 3:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 እርሱ ግን የኢ​ሎ​ፍ​ሊ​ንና የሞ​ዓ​ብን፥ የም​ድ​ያ​ም​ንና የሶ​ር​ያን፥ የግ​ብ​ፅ​ንም ሕዝብ ያስ​ነ​ሣ​ባ​ቸው ነበር፤ ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ድል በነ​ሷ​ቸው ጊዜ፥ መከራ በአ​ጸ​ኑ​ባ​ቸ​ውና በአ​ስ​ገ​በ​ሯ​ቸው ጊዜ፥ በገ​ዟ​ቸ​ውም ጊዜ ይጮ​ሁና ያለ​ቅሱ ነበር፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በወ​ደ​ደ​በት ጊዜ ያድ​ኗ​ቸው ዘንድ መሳ​ፍ​ን​ትን ያስ​ነ​ሣ​ላ​ቸው ነበር፤ መሳ​ፍ​ን​ቱም ያድ​ኗ​ቸው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 3:29
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች