Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




2 ነገሥት 23:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 እር​ሱም፥ “ተዉት፥ ማንም አጥ​ን​ቱን አያ​ን​ቀ​ሳ​ቅ​ሰው” አለ፤ አጥ​ን​ቶ​ቹም ከሰ​ማ​ርያ ከመ​ጣው ከነ​ቢዩ አጥ​ንት ጋር ዳኑ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ኢዮስያስም፣ “በሉ እንዳለ ተዉት፤ ዐፅሙን ማንም ሰው ከቦታው እንዳያንቀሳቅሰው” አለ፤ ስለዚህ የእርሱንና ከሰማርያ የመጣውን ነቢይ ዐፅም ሳይነኩ እንዳለ ተውት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ኢዮስያስም “እንዳለ ይኑር፤ ተውት፤ የእርሱ ዐፅም ከዚህ መንቀሳቀስ የለበትም!” ሲል መለሰ። ስለዚህም የእርሱም ሆነ የሰማርያው ነቢይ ዐፅሞች ከዚያ እንዲነሡ አልተደረገም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ኢዮስያስም “እንዳለ ይኑር፤ ተዉት፤ የእርሱ ዐፅም ከዚህ መንቀሳቀስ የለበትም!” ሲል መለሰ። ስለዚህም የእርሱም ሆነ የሰማርያው ነቢይ ዐፅሞች ከዚያ እንዲነሡ አልተደረገም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 እርሱም “ተዉት፤ ማንም አጥንቱን አያንቀሳቅሰው፤” አለ፤ እነርሱም ከሰማርያ ከወጣው ከነቢዩ አጥንት ጋር አጥንቱን ተዉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




2 ነገሥት 23:18
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ነቢ​ዩም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሰው ሬሳ አነሣ፤ በአ​ህ​ያ​ውም ላይ ጫነው፤ ነቢ​ዩም በራሱ መቃ​ብር ይቀ​ብ​ረው ዘንድ ወደ ገዛ ከተ​ማው አመ​ጣው፤


ከቀ​በ​ሩ​ትም በኋላ ልጆ​ቹን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው፥ “በሞ​ትሁ ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው በተ​ቀ​በ​ረ​በት መቃ​ብር ቅበ​ሩኝ፤ አጥ​ን​ቶቼ ከአ​ጥ​ን​ቶቹ ጋር ይድኑ ዘንድ አጥ​ን​ቶቼን በአ​ጥ​ን​ቶቹ አጠ​ገብ አኑሩ፤


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች