ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 6:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በተጠረበና ዋጋው ብዙ በሆነ ድንጋይ፥ በየወገናቸው ማዕዘን ባላቸው እንጨቶችም ታላቅና አዲስ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቤት ሲሠሩ አገኘናቸው። ምዕራፉን ተመልከት |