ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 6:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የሶርያና የፊንቂስ ገዥ ሲሳኒስና ሳትራቡዛኒስ፥ በሶርያና በፊንቂስም ከእነርሱ ጋር ያሉ ሹሞች፥ ባልንጀሮቻቸውም “ለንጉሡ ለዳርዮስ ትድረስ” ብለው ወደ ዳርዮስ ጽፈው ላኩ። ምዕራፉን ተመልከት |