ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:59 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)59 ካህናቱም ልብሰ ተክህኖውን ለብሰው፥ መሰንቆውንና መለከቱን ይዘው ቆሙ። የአሳፍ ልጆች ሌዋውያንም እግዚአብሔርን በጸናጽል ያመሰግኑ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |