Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:58 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

58 ሌዋ​ው​ያ​ን​ንም በቤተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥራ ላይ ሾሟ​ቸው፤ ኢያ​ሱና ልጆቹ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም፥ ወን​ድሙ አድ​ያ​ም​ያ​ልም፥ የኢ​ያሱ ልጅ ሄሜ​ዴ​ቦን፥ የኤ​ል​ያ​ዳን ልጅ የይ​ሁዳ ልጆች፥ ከል​ጆ​ቹና ከወ​ን​ድ​ሞቹ ጋር ሌዋ​ው​ያ​ንም ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ይሠሩ ዘንድ የሥራ አለ​ቆች ሆነው በአ​ን​ድ​ነት ተሾሙ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:58
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች