ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 የቤተ መቅደስ አገልጋዮች፦ የኤሳው ልጆች፥ የሓሱፋ ልጆች፥ የጠብይት ልጆች፥ የቀራስ ልጆች፥ የሲዓ ልጆች፥ የፋዶን ልጆች፥ የሌብና ልጆች፤ የአባጋ ልጆች፥ ምዕራፉን ተመልከት |