ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 4:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 “ያልዘመቱና ያልተዋጉ፥ ምድርን የሚያርሱ እነርሱ ዘርተው አዝመራቸውን ባገቡ ጊዜ ግብሩን ለንጉሡ ይሰጣሉ። ለንጉሡም ግብር እንዲከፍል አንዱ ሌላውን ያስገድደዋል። ምዕራፉን ተመልከት |