ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 4:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 “እናንተ ሰዎችሆይ፥ ንጉሡ ታላቅ አይደለምን? ሰዎቹስ ብዙ አይደሉምን? ወይንስ ብርቱ አይደለምን? እኒህንስ የሚገዛቸውና የሚያዝዛቸው ማነው? ሴቶች አይደሉምን? ምዕራፉን ተመልከት |